Suleiman Abdella ሱሌማን አብደላ Telegram Channel

Children of the Nile

View in Telegram

Recent Posts

Suleiman Abdella ሱሌማን አብደላ pinned a photo
የ YouTube ቻናሌን ሰብስክራፕ አድርጉ ተደራሽነቴን ለማስፋት ብቅርብ ቀን
በ YouTube እመጣለሁ።
ሊንኩ https://youtube.com/@SuleimanAbdellaofficial?si=CM7jLILkh8AmrKyh
ትዊተር ላይ እየገባችሁ ተሳተፉ። አብይን እመሬት ላይ ካለው ትግል እኩል እጅን የሚጠመዝዘው የትዊተር ዲፕሎማሲው ነው። ሊንኩ ከፍታችሁ #Repost ወይም #Quotetweet
https://x.com/suleimanabdell7/status/1708870873560625301?s=46&t=qwbBtzlb07ZA-Y3ElSw_1g
https://x.com/suleimanabdell7/status/1708509965340602850?s=46&t=qwbBtzlb07ZA-Y3ElSw_1g

እየገባችሁ Repost አድርጉ
https://x.com/suleimanabdell7/status/1707583976183877820?s=46&t=qwbBtzlb07ZA-Y3ElSw_1g

እየገባችሁ Repost አድርጉ
እነ አብይ አህመድና የአብይ ወታደራዊ የበላይ አዛዥ ሙርከኛው ብርሀኑ ጅላ ድልን እና ምኞትን እየለዮ አይደለም። እምድር ላይ ቁጭ ብለው እንኳን ውሀ የሚጠጡበትን ፋታ የሚሰጥ ሀይል የለም። ፋኖ የለም ሲባል ከተፍ የሚል አለ ሲባል ኢላማን እሚያነጣጥር፣ ውጊያ ላይ የፈለገበት ከተማ ገብቶ የፈለገውን ኦፕሬሽን ሰርቶ የሚወጣ ሀይል መሆኑን ያውቃሉ። በዚህ ወር ውስጥ ብቻ ከ17ሺ በላይ በሙርከኛው ብረሀኑ ጅላ ስር የነበሩ ወታደሮች ከድተው ፋኖን ተቀላቅለዋል። የሚገደለው መሳሪያውን ሸጦ የሚኮበልለው፣ እጅን በሰላም እየሰጠ ተስሎ ወደ የሚሄደው ቁጥር ስፍር የለውም።

በሚዲያ የበላይነት፣ መናገር አይጠበቅብኝም። ለገሰ ቱሉ በአዳማው መድረክ ላይ 15 ሚሊየን የብልፅግና አባልና 4 ግዙፍ ሚዲያ ይዘን የአሜሪካ መንግስት በሲአይኤ የገዛውን ሰው እንኳን ያህል ተፅዕኖ የለንም ብሎ በብስጭት ሲያማኝ መዋሉን ከመድረኩ ተካፋይ አንድ ወዳጀ አጫውቲኛል።
ከዚህ በፊት ለሳኡዲ መንግስት ይሰልለናል፣ አሁን ደሞ የአሜሪካው የስለላ ተቋም ሲአይኤ ኤጀንት ነው እያሉ በትልልቅ መድረክ ላይ ስሜን የሚቦጭቁት የኢትዮድያን መንግስትን መረጃ ለሌላ አገር ሸጧል ብለው ክስ ለመመስረት የጀመሩትን እንቅስቃሴ እንዲያጠናክርላቸው እንደሆነ አውቃለሁ።

በዲፕሎማሲው ዘርፍ ያው የአማራና የኢትዮዽያ ጉዳይ፣ በአሜሪካም የውጭ ፖሊሲና በተመድ እንዲሁም በአምነስቲ በአውሮፓ ህብረት አጀንዳ የሆነ የአፍሪካን ቀንድ ወደ አደገኛ ሁኔታ እየወሰደ ያለ ጉዳይ ሆኖ ለአብይ መንግስት እርዳታና ብድር እንዳያገኝ ማነቆ ሰርተንበታል። ከዚህም ባሻገር ይሄ መንግስትና ተቋሙ እንደጭካ ተቦክተው ቢሰሩም አገር የመምራት አቅም እንደለላቸውና በዚህ መንግስት የኢትዮዽያ ሰላም እንደማይመጣ እርግጠኛ እንዲሆኑ አደርገናቸዋል።

የዚህን አንድ ውጤት ልንገራችሁ አሜሪካ ወደኬኒያ የላከቻቸው የአሜሪካው መከላከያ ሚኒስቴር እና በሱ ስር ያሉ ሚስጥረኞች ከሚመክሩበት አንዱ አጀንዳቸው አብይ አህመድ ይገኝበታል። ሌላን በነጥብ እንዝለለው፣
-
እንዲህ መላ ቅጣቸውን አሳጥተን በምድርም በሳይበርም በዲፕሎማሲም፣ በኢኮኖሚም በሰላም ብቻ ሳይሆን እንቅልፍ በማሳጣት ጭምር የምናሰቃያቸው ሰዎች ፣ በሚዲያ ብቅ እያሉ ሲፎግሩ ሳይ ሳቅም ያዘለ ግርምት በፊቴላ ይመላለሳል። የሚመሩት አገር ከነሱ ቁጥጥር ውጭ ሆኖ የሰላም ዘብ በሚል እነ አዳነች አበቤ በአዲስ አበባ፣ እነ ሽመልስ 50ሺ ወታደር ለኦሮሞ ድንበር ማስከበሪ ብለው በዕድሜ ለኛ አያት የሚሆኑ ሰዎችን ጭምር እየመለመሉ ሲያሰለጥኑና ምሽግ ሲያስቆፍሩ እየዋሉ በጎን ደሞ ይሄንን ህዝብ በውሸት አለንህ ይሉታል። ድልና ምኞታቸውን መለየት ሲያቅታው ጭንቀት ሲበዛ እውነቱ ቀርቶ ምኞት መሪ ሀሳብ ይመስላቸዋል።

ድልን ለህዝብ ልጅ ፋኖ

Suleiman Abdella ሱሌማን አብደላ

ትዊተር https://twitter.com/suleimanabdell7/status/1706908783593623994?s=46&t=qwbBtzlb07ZA-Y3ElSw_1g
https://twitter.com/suleimanabdell7/status/1705966978836451746?s=46&t=qwbBtzlb07ZA-Y3ElSw_1g


የወለጋውን አደገኛ ሁኔታ ላለማቀፍ ማህበረሰብ እያጋለጥን ነው ሊንኩን ከፍታችሁ Repost ወይም Quote tweet አድርጉ

@ሱሌማን አብደላ
ከወልደያ ወደ ደሴ መውጫ ኬላው ፊትለፊት ካለው ጀነቶ ትምህርት ቤት መከላከያ መኖሩ ታውቋል ጥንቃቄ ይደረግ ። ማምሻውን ፋኖ ሊገባ መሆኑን በመስማቱ ቢሸሺም እንደገና ተመልሶ መስፈሩን አሁን አረጋግጫለሁ። ፋኖ ወደ ደሴ ለሚያደርገው ጉዞ ተጨማሪ መረጃን እያጣራን እናሳውቃለን

View in Telegram

Telegram Channel