Natnael Mekonnen Telegram Channel

በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7
Facebook.com/natnaelmekonnen.et
Instagram.com/natnaelmekonnen21

View in Telegram

Recent Posts

የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት የኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ጊዜያዊ ገደብ ጣለ።

የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት በኅብረቱ አባል ሀገራት ውስጥ ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ገደብ ማስቀመጡን ባወጣው መግለጫ አሳውቋል።

ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያውያን ቪዛ አመልካቾች ቪዛ ሲፈልጉ ፦

- አስፈላጊ ሰነዶችን እንዲያቀርቡ እና በአውሮፓ ህብረት ህግ የተቀመጠውን መደበኛ መስፈርቶች እንዲያሟሉ እንደሚገደዱ፤

- አባል ሀገራት ከአሁን በኋላ ከ2 ጊዜ በላይ ወደ ህብረቱ አባል ሀገራት ለመግባት የሚያስችለውን ቪዛ ለኢትዮጵያውያን መስጠት እንደማይችሉ ፤

- የዲፕሎማቲክ ወይም የሰርቪስ ፓስፖርት የያዙ ኢትዮጵያውያን ቪዛ ሲፈልጉ መደበኛ የቪዛ ክፍያ ለመክፈል እንደሚገደዱ ተነግሯል።

በተጨማሪ መደበኛ ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን ተቀይሯል።

ይህ ውሳኔ የተወሰነው የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት ባደረገው ግምገማ መሰረት ኢትዮጵያ በህገ-ወጥ መንገድ በአውሮፓ ህብረት ሀገራት የሚቆዩትን ዜጎቿን በማስመለስ ረገድ የምታደርገው ጥረት በቂ ባለመሆኑ እንደሆነ ተነግሯል።

ይሄ ገደብ እንከመቼ እንደሚቆይ የተባለ ነገር የለም።
የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ 53.7 ሚሊዮን ዩሮ መደበ፡፡

ለኢትዮጵያ 53.7 ሚሊዮን ዩሮ እንመደበ፣ በሱዳን የሰብዓዊ እርዳታ የሚውል 50 ሚሊዮን ዩሮ እንደሚያስፈልግ የአውሮፓ ህብረት አስታውቋል።

ህብረቱ፦
-ለኬንያ 14፣
-ሶማሊያ 42.5፣
-ሱዳን 52፣
-ኡጋንዳ 32፣
-ለደቡብ ሱዳን 43.5 ሚሊዮን ዩሮ ለጅቡቲ ደግሞ 500 ሺሕ ዩሮ መስጠቱን ገልጿል።
ኤልናፍ ትሬዲንግ ኋ.የተ.የግ.ማህበር
ELNAF TRADING PLC
የቱርክ ብሎኬት ማምረቻ
ድርጅታችን በኢትዮጵያ ተመዝግቦ የሚገኝና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ  ሲሆን በአሁን ስዓትም በለገጣፎ አካባቢ በ15,000 ካ.ሜ  ላይ በቀን ከ40,000 በላይ ብሎኬቶችን ማምረት የሚያስችል የቱርክ ማሽኖችን ተክሎ ወደስራ የገባ ሲሆን በዚህም ለ150 ሰዎች የስራ ዕድል የፈጠረ ና በኮንስትራክሽን ዘርፉም የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ለየት የሚያደርገን
⨳    በቱርክ ማሽኖች ማምረታችን
⨳    የራሳችንን የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን መጠቀማችን
⨳    በሰዓቱ ምርት ማቅረባችን
⨳    ያሉበት ድረስ በራሳችን ተሽከርካሪዎች ማድረሳችን
⨳    በሚፈልጉት size እናመርታለን
            ባለ 10 cm
            ባለ 15 cm
            ባለ 20 cm
           ባለ 24 cm (ሪብድ)

ይምጡ ይጎብኙን በምርታችንና ዘመናዊነትን በተከተለ አሰራራችን ይረካሉ።
  ቤትና ህንፃዎችዎን በኤልናፍ ብሎኬት ይገንቡ ያትርፉ
አድራሻችን ቁ.1   ለገጣፎ አባ ኪሮስ ቤ/ያን እንዳለፉ
             +251993999999
https://maps.app.goo.gl/kQ884KEndxzVxezaA
                     ቁ.2    ጀሞ 3 ሰይድ ያሲን አደባባይ አከባቢ
             +251985888899
https://maps.app.goo.gl/djEzNajMtsvVA9JY9
ELEGAS ENGINEERING PLC
የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች

ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን።
በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው።

ሚለየን ምንድነው?

የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ

🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን።

🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን።

🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን።

🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ
አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው።

🪄We Care

አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ

📞
+251 971 71 71 71
+251 994 69 69 69

www.elegas.com.tr

Email:- [email protected]
የኮሪደር ልማት ስራው ለነዋሪዎች መልካም እድል የፈጠረ ነው - ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባን ውብ፣ ጽዱ እና ለመኖር ምቹ ለማድረግ የጀመርነው የኮሪደር ልማት ስራችን ለነዋሪዎቻችን መልካም እድል የፈጠረ ነው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲያካሂድ የነበረውን የ2016 የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አጠናቅቋል፡፡

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ይህን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት፤ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከፈተናዎች ባሻገር አዲስ አበባን እንደስሟ ውብ ለነዋሪዎችዋ ምቹ እንዲሁም የቱሪስት መዳረሻ ዓለም አቀፍ የስበት ማዕከል ለማድረግ የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት ጀምረን በመጨረስ ለህዝባችን አገልግሎት ክፍት እንዲሆኑ አድርገናል ብለዋል፡፡

በቀሪ ወራት ለላቀ ውጤታማ ስራ የሚያተጉ እንዲሁም የነዋሪዎች ቅሬታ ምንጭ የሆኑትን ቀልጣፋና ከተማዋን የሚመጥን የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት እንደሚሰራ ገልጸዋል፡፡

ባለፉት ወራት የተከናወኑት የሰው ተኮር ስራዎች የነዋሪውን የኑሮ ጫና አቅልለው ተስፋ ያለመለሙ የበርካቶችን ሸክም ያቀለሉ የአቅመ ደካሞችንና የሀገር ባለውለታዎችን እምባ ያበሱ መሆናቸውን ከንቲባዋ ጠቅሰዋል፡፡

የመሬት ዲጂታላይዜሽን እና የገቢ አሰባሰብ ስራዎችም ውጤት ካገኘንባቸው ስራዎች ውስጥ የሚጠቀሱ ናቸው ሲሉም አክለዋል፡፡
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
የኦቪድ ታላቅ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ማብቂያ እስከ ሰኞ ሚያዚያ 21 ድረስ ተራዘመ
**
ታላቅ ቅናሽ ያለው የኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ የ6 ሺህ 124 ቤቶች ሽያጭ ለአንድ ቀን ብቻ ተራዝሟል፡፡ ፈጥነው ይመዝገቡ ፣ ሰኞ ሚያዚያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም የመጨረሻ የሽያጭ ቀን ነው !

በርታካታ ቤት ገዥዎችን እየተሳተፉበት ያለው የኦቪድ ታላቅ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ገዥዎች በቂ የመግዣ ቀናት እንዲኖራቸው ታሳቢ በማድርግና በገዥዎች ጥያቄ መሰረት የማብቂያ ቀኑን ለአንድ ቀን ብቻ ያራዘመ መሆኑን አቪድ ሪል ስቴት አስታውቋል፡፡

• የኦቪድ የ6 ሺህ 124 ቤቶች ሽያጭ በአድዋ ዜሮዜሮ ሙዚየም እየተከናወነ ነው

• ቀድመው ለገዙ 1000 ሰዎች ከ 415 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት ባለቤት ይሆናሉ

• በርካታ የቤት ገዥዎችም በአድዋ ሙዚየም እየተካሄደ ባለዉ ታላቅ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ላይ ተገኝተው ምዝገባ እያከናወኑ ነው

• ግንባታን በአጭር ጊዜ እና በጥራት በመገንባት ከፍተኛ ስምና ዝና ያተረፈው ኦቪድ ግሩፕ ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ ኦቪድ ገላን ጉራ የተሰኘ መለሰተኛ ከተማን በሦስት ዓመታት ዉስጥ ገንብቶ
ለማጠናቀቅ በቅርቡ ግንባታ አስጀምሯል፡፡

• ኦቪድ በ18 ወራት ግዙፍ የመኖሪያ መንደር፣ በ69 ቀናት 11 ወለል ሕንጻ እንዲሁም በ8 ወራት ግዙፍ የገበያ ማዕከል ገንብቶ ማጠናቀቅ የቻለ ተቋም ነው፡፡
• የኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ መለስተኛ ከተማ ውስጥ 6 ሺ124 ቤቶችን ሽያጭ ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ሲሆን ታላቅ ቅናሽ የሽያጭ አውደርዩ ሚያዚያ 21 ይጠናቀቃል፡፡

• የኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ ከቦሌ አየርመንገድ በ8 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን ግንባታው ተጀምሯል፡፡
የመመዝገቢያ ሊንክ: https://bit.ly/ovid2024
ለበለጠ መረጃ በ 9727 ይደውሉ!
ኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ የነገ መኖርያዎ!!!
የኦቪድ ታላቅ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ማብቂያ እስከ ሰኞ ሚያዚያ 21 ድረስ ተራዘመ
**
ታላቅ ቅናሽ ያለው የኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ የ6 ሺህ 124 ቤቶች ሽያጭ ለአንድ ቀን ብቻ ተራዝሟል፡፡ ፈጥነው ይመዝገቡ ፣ ሰኞ ሚያዚያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም የመጨረሻ የሽያጭ ቀን ነው !

በርታካታ ቤት ገዥዎችን እየተሳተፉበት ያለው የኦቪድ ታላቅ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ገዥዎች በቂ የመግዣ ቀናት እንዲኖራቸው ታሳቢ በማድርግና በገዥዎች ጥያቄ መሰረት የማብቂያ ቀኑን ለአንድ ቀን ብቻ ያራዘመ መሆኑን አቪድ ሪል ስቴት አስታውቋል፡፡

• የኦቪድ የ6 ሺህ 124 ቤቶች ሽያጭ በአድዋ ዜሮዜሮ ሙዚየም እየተከናወነ ነው

• ቀድመው ለገዙ 1000 ሰዎች ከ 415 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት ባለቤት ይሆናሉ

• በርካታ የቤት ገዥዎችም በአድዋ ሙዚየም እየተካሄደ ባለዉ ታላቅ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ላይ ተገኝተው ምዝገባ እያከናወኑ ነው

• ግንባታን በአጭር ጊዜ እና በጥራት በመገንባት ከፍተኛ ስምና ዝና ያተረፈው ኦቪድ ግሩፕ ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ ኦቪድ ገላን ጉራ የተሰኘ መለሰተኛ ከተማን በሦስት ዓመታት ዉስጥ ገንብቶ
ለማጠናቀቅ በቅርቡ ግንባታ አስጀምሯል፡፡

• ኦቪድ በ18 ወራት ግዙፍ የመኖሪያ መንደር፣ በ69 ቀናት 11 ወለል ሕንጻ እንዲሁም በ8 ወራት ግዙፍ የገበያ ማዕከል ገንብቶ ማጠናቀቅ የቻለ ተቋም ነው፡፡
• የኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ መለስተኛ ከተማ ውስጥ 6 ሺ124 ቤቶችን ሽያጭ ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ሲሆን ታላቅ ቅናሽ የሽያጭ አውደርዩ ሚያዚያ 21 ይጠናቀቃል፡፡

• የኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ ከቦሌ አየርመንገድ በ8 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን ግንባታው ተጀምሯል፡፡
የመመዝገቢያ ሊንክ: https://bit.ly/ovid2024
ለበለጠ መረጃ በ 9727 ይደውሉ!
ኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ የነገ መኖርያዎ!!!
መደበኛ ያልሆነ የልብ ምት መጠቆም የሚችል የሰውሰራሽ አስተውሎት ሞዴል ይፋ ሆነ፡፡

ተመራማሪዎች የልብ ምት መዛባት (cardiac arrhythmia) በመባል የሚታወቀውን መደበኛ ያልሆነ የልብ ምትን አስቀድሞ መጠቆም የሚያስችል የሰውሰራሽ አስተውሎት ሞዴል ይፋ ማድረጋቸውን ኤም.ኤስ.ኤን ድረገፅ ዘግቧል፡፡

የሉክሰምበርግ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎችን ጨምሮ ከተለያዩ የምርምር ተቋማት በተውጣጣ ቡድን የበለፀገው ሞዴል ከመደበኛ የልብ ምት ወደ መደበኛ ያልሆነ የሚደረገውን ሽግግር በ80 በመቶ የትክክለኛነት መጠን መተንበይ መቻሉ ተመላክቷል፡፡

ሞዴሉ በቻይና ዉሃን ከተማ ከሚገኘው ቶንግጂ ሆስፒታል በ24 ሰዓት ውስጥ የተወሰዱ 350 የታማሚ ናሙናዎችን በግብዓትነት በመጠቀም በዲፕ ለርኒንግ የማሽን ማስተማር ሂደት የበለፀገ ነው፡፡

ቴክኖሎጂውን ሰዎች ከሚጠቀሟቸው የተለያዩ ተለባሽ ስማርት መሳሪያዎች ጋር በማቀናጀት ለታካሚዎች ስለልብ ምታቸው ሁኔታ ወቅታዊ መረጃዎችን መስጠት እንደሚችል ተጠቁሟል፡፡ መደበኛ ያልሆኑ ሁኔታዎች ሲኖሩም በአማካይ በየ30 ደቂቃ ማስጠንቀቂያ በመስጠት የቅድመ መከላከል ርምጃዎችን እንዲወስዱ ያስችላቸዋል፡፡

ሞዴሉ ሰዎች የልባቸውን ደህንነት በየሰዓቱ ክትትል እንዲያደርጉና ቅድመ ማስጠንቀቂያዎችን ተጠቅመው ጤናቸውን እንዲጠብቁ በማስቻል ረገድ ጉልህ ሚና ይኖረዋ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561
አሜሪካ ለዩክሬን ተጨማሪ “ፓትሪዮት ሚሳኤል ስርአት” ልትልክ ነው

ፔንታጎን ዘመናዊውን የአየር መቃወሚያ ጨምሮ 6 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችና ተተኳሽ ጥይቶች ለመላክ ወስኗል።

https://bit.ly/3Uy3QTs
" በአዲስ አበባ ከሚገኙ 77 ሺ ስደተኛ ዜጎች 71 በመቶዎቹ ሴቶች እና ህጻናት ናቸው " ሪፖርት

በአዲስ አበባ ከ28 ሀገራት የተውጣጡ 77,653 ስደተኞች የሚኖሩ መሆኑን እና ከነዚህም ውስጥ 71 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች እና ህጻናት መሆናቸውን የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (UNHCR) ከስደተኞች እና ተመላሾች ጋር በመተባበር ባወጡት ሪፖርት አመልክቷል።

ሪፖርቱ በመዲናዋ ከሚገኙ 92 በመቶ የሚሆኑት ስደተኞች የኤርትራ ዜጎች ሲሆኑ ቁጥራቸውም 71,588 መሆኑን ጠቅሷል። የየመን ዜጎች 2,466 (3%) ሶማሊያ 1,140 (1%) እንዲሁም ደቡብ ሱዳን 720 ስደተኞች በመዲናዋ እንደሚገኙም በሪፖርቱ ተመላክቷል።

ከአጠቃላይ ስደተኞች 35,365 ወይም 46 በመቶ የሚሆኑት ስደተኞች በንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ፤ 22,657 ወይም 29 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ በቦሌ ክፍለ ከተማ፤ እንዲሁም 8162 ወይም 11 በመቶዎቹ በየካ ክፍለ ከተማ የሚገኙ መሆናቸውን ሪፖርቱ አመልክቷል።

በሪፖርቱ መሰረት፦

- ለአደጋ የተጋለጡ ሴቶች 11,938 ሲሆኑ በተመሳሳይ የህፃናቱ ቁጥር 2,838 ነው።

-  ከ0-17 አመት እድሜ ያላቸው ህጻናትና ታዳጊዎች 30 በመቶ ናቸው።

- ከባድ የጤና እክል ያለባቸው 1,336 ሴቶች እና 2,545 ወንዶች አሉ።

- አካል ጉዳተኞች 607 ወንድ፣ 2,438 ሴቶች ሆነው ተመዝግበዋል።

- ነጠላ የሆኑ ወላጅ ቤተሰቦች ወንድና ሴት በድምሩ 3,224 መሆናቸውም ተመላክቷል።
ELEGAS ENGINEERING PLC
የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች

ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን።
በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው።

ሚለየን ምንድነው?

የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ

🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን።

🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን።

🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን።

🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ
አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው።

🪄We Care

አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ

📞
+251 971 71 71 71
+251 994 69 69 69

www.elegas.com.tr

Email:- [email protected]
ኤልናፍ ትሬዲንግ ኋ.የተ.የግ.ማህበር
ELNAF TRADING PLC
የቱርክ ብሎኬት ማምረቻ
ድርጅታችን በኢትዮጵያ ተመዝግቦ የሚገኝና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ  ሲሆን በአሁን ስዓትም በለገጣፎ አካባቢ በ15,000 ካ.ሜ  ላይ በቀን ከ40,000 በላይ ብሎኬቶችን ማምረት የሚያስችል የቱርክ ማሽኖችን ተክሎ ወደስራ የገባ ሲሆን በዚህም ለ150 ሰዎች የስራ ዕድል የፈጠረ ና በኮንስትራክሽን ዘርፉም የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ለየት የሚያደርገን
⨳    በቱርክ ማሽኖች ማምረታችን
⨳    የራሳችንን የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን መጠቀማችን
⨳    በሰዓቱ ምርት ማቅረባችን
⨳    ያሉበት ድረስ በራሳችን ተሽከርካሪዎች ማድረሳችን
⨳    በሚፈልጉት size እናመርታለን
            ባለ 10 cm
            ባለ 15 cm
            ባለ 20 cm
           ባለ 24 cm (ሪብድ)

ይምጡ ይጎብኙን በምርታችንና ዘመናዊነትን በተከተለ አሰራራችን ይረካሉ።
  ቤትና ህንፃዎችዎን በኤልናፍ ብሎኬት ይገንቡ ያትርፉ
አድራሻችን ቁ.1   ለገጣፎ አባ ኪሮስ ቤ/ያን እንዳለፉ
             +251993999999
https://maps.app.goo.gl/kQ884KEndxzVxezaA
                     ቁ.2    ጀሞ 3 ሰይድ ያሲን አደባባይ አከባቢ
             +251985888899
https://maps.app.goo.gl/djEzNajMtsvVA9JY9
መነሻውን መቀሌ መዳረሻውን ባህርዳር ያደረገ የከባድ ጭነት መኪና 8,900 ክላሽ ጥይት ከሹፌርና ረዳቱ ጋር
በክልል የመረጃና ደህንነት ባለሙያዎች ከፍተኛ ክትትል በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ እጅ ከፍንጅ መያዙን የደቡብ ጎንደር ዞን ሠላምና ፀጥታ መምሪያ አስታውቋል።

የዞኑ የሰላምና ደህንነት መምሪያ ኋላፊ አቶ ጌትነት ዓላማው የክልሉን ህዝብና መንግስት የማያባራ ቀውስ፣ትርምስና ጦርነት ውስጥ ለማስገባትና ቀጠናውን የጦርነት አውድማ ለማድረግ የሚንቀሳቀሱ የወስጥና የውጭ ጠላቶች ሴራ በተለይ ህውሃት አማራ ክልልን ለማተራመስና ባህር ዳርን ማዕከል አድርጎ እየተንቀሳቀሰም ነው" ብለዋል።
መረጃው የክልሉ መንግስት ኮምኒኬሽን ነው።
መነሻውን መቀሌ መዳረሻውን ባህርዳር ያደረገ የከባድ ጭነት መኪና 8,900 ክላሽ ጥይት ከሹፌርና ረዳቱ ጋር
በክልል የመረጃና ደህንነት ባለሙያዎች ከፍተኛ ክትትል በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ እጅ ከፍንጅ መያዙን የደቡብ ጎንደር ዞን ሠላምና ፀጥታ መምሪያ አስታውቋል።

የዞኑ የሰላምና ደህንነት መምሪያ ኋላፊ አቶ ጌትነት ዓላማው የክልሉን ህዝብና መንግስት የማያባራ ቀውስ፣ትርምስና ጦርነት ውስጥ ለማስገባትና ቀጠናውን የጦርነት አውድማ ለማድረግ የሚንቀሳቀሱ የወስጥና የውጭ ጠላቶች ሴራ በተለይ ህውሃት አማራ ክልልን ለማተራመስና ባህር ዳርን ማዕከል አድርጎ እየተንቀሳቀሰም ነው" ብለዋል።
መረጃው የክልሉ መንግስት ኮምኒኬሽን ነው።

View in Telegram

Telegram Channel